የጎንደር ማረሚያ ቤት ታራሚዎች የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድን ሃገራዊ የለዉጥ ጉዞዎች በመደገፍ ሰልፍ አካሂደዋል ‹‹የለውጡ አካል መሆን እንችላለን፤ ይህንም ደም እና ገንዘብ በመለገስ አረጋግጠናል›› ብለዋል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃገራዊ የለዉጥ ጉዞ ጎን አንደሚሆኑም ነዉ የተናገሩት፡፡ ከሶስት መቶ በላይ ታራሚዎች ደም ለግሰዋል፤ በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ሰርተዉ ያገኙትን 75ሺህ ብርም በአዲስ አበባዉ ሰልፍ ለተጎዱ ወገኖች በስጦታ አበርክተዋል፡፡በድጋፍ [...]
የጎንደር ማረሚያ ቤት ታራሚዎች የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድን ሃገራዊ የለዉጥ ጉዞዎች በመደገፍ ሰልፍ አካሂደዋል ‹‹የለውጡ አካል መሆን እንችላለን፤ ይህንም ደም እና ገንዘብ በመለገስ አረጋግጠናል›› ብለዋል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃገራዊ የለዉጥ ጉዞ ጎን አንደሚሆኑም ነዉ የተናገሩት፡፡ ከሶስት መቶ በላይ ታራሚዎች ደም ለግሰዋል፤ በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ሰርተዉ ያገኙትን 75ሺህ ብርም በአዲስ አበባዉ ሰልፍ ለተጎዱ ወገኖች በስጦታ አበርክተዋል፡፡በድጋፍ [...]
0 Comments
0 Shares