ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ የሚገኝ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት ቤተሰቦቻቸውን እንዲቀላቀሉ ወሰነ፡፡ ፍርድቤቱ የተራራቁት ህጻናት በ30 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ የትራምፕ አስተዳደርን አዟል፡፡ እንዲሁም ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ደግሞ በ14 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ መወሰኑም ተገልጿል፡፡ የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ 300 ስደተኛ ህጻናትን […]
The post የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት እንዲገናኙ አዘዘ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ የሚገኝ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት ቤተሰቦቻቸውን እንዲቀላቀሉ ወሰነ፡፡ ፍርድቤቱ የተራራቁት ህጻናት በ30 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ የትራምፕ አስተዳደርን አዟል፡፡ እንዲሁም ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ደግሞ በ14 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ መወሰኑም ተገልጿል፡፡ የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ 300 ስደተኛ ህጻናትን […] The post የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት እንዲገናኙ አዘዘ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት እንዲገናኙ አዘዘ
ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ የሚገኝ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት ቤተሰቦቻቸውን እንዲቀላቀሉ ወሰነ፡፡ ፍርድቤቱ የተራራቁት ህጻናት በ30 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ የትራምፕ አስተዳደርን አዟል፡፡
0 Comments 0 Shares