ቃኘውን እናስታውስ በሚል መነሻ በደቡብ ኮሪያ ጀጁ ግዛት የአለም አቀፍ ሰላም ማዕከል የመታሰቢያ ኤግዚቪሽን ተካሂዷል። በኤግዚቪሽኑ በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ፣ በኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች ማኅበር ሊቀመንበር ኮሎኔል መለሰ ተሰማ እና ምክትል ሊቀመንበር አቶ እስጢፋኖስ ገብረመስቀል በክብር እንግድነት ተገኝተዋል፡፡ አምባሳደር ሽፈራው ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ለኢትዮጵያ ልዩ ኤግዚቪሽን ላዘጋጀው የጀጁ አለም ዓቀፍ የሰላም ማዕከል ምስጋናቸውን […]
The post ለቃኘው ሻለቃ ጦር ማስታወሻ በደቡብ ኮሪያ ኤግዚቪሽን ተካሄደ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ቃኘውን እናስታውስ በሚል መነሻ በደቡብ ኮሪያ ጀጁ ግዛት የአለም አቀፍ ሰላም ማዕከል የመታሰቢያ ኤግዚቪሽን ተካሂዷል። በኤግዚቪሽኑ በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ፣ በኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች ማኅበር ሊቀመንበር ኮሎኔል መለሰ ተሰማ እና ምክትል ሊቀመንበር አቶ እስጢፋኖስ ገብረመስቀል በክብር እንግድነት ተገኝተዋል፡፡ አምባሳደር ሽፈራው ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ለኢትዮጵያ ልዩ ኤግዚቪሽን ላዘጋጀው የጀጁ አለም ዓቀፍ የሰላም ማዕከል ምስጋናቸውን […] The post ለቃኘው ሻለቃ ጦር ማስታወሻ በደቡብ ኮሪያ ኤግዚቪሽን ተካሄደ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ለቃኘው ሻለቃ ጦር ማስታወሻ በደቡብ ኮሪያ ኤግዚቪሽን ተካሄደ
በኤግዚቪሽኑ በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ፣ በኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች ማኅበር ሊቀመንበር ኮሎኔል መለሰ ተሰማ እና ምክትል ሊቀመንበር አቶ እስጢፋኖስ ገብረመስቀል በክብር እንግድነት ተገኝተዋል ...
0 Comments 0 Shares