ኑራ ሁሴን የተባለችው የ19 ዓመት ሱዳናዊት ወጣት ባለፉት ጊዜያት ባልሽን ገለሻል በሚል የሞት ፍርድ ተበይኖባት እንደነበር ይታወሳል፡፡ ሆኖም ኑራ ባላዋን ልትገለው የበቃችው የአስገድዶ መድፈር ጥቃት ስላደረሰብኝ ነው ማለቷም ተዘግቧል፡፡ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ተከትሎ ታዲያ አለም ዓቀፍ ማህበረሰብ በማህበራዊ ሚዲያና በመገናኛ ብዙኀን ሂደቱን በመቃወም ዘመቻ ከፍቶ ብይኑ እንዲነሳላት ወትውቷል፡፡ ትላንት ማምሻውን ከዚህ ቀደም ይግባኝ የጠየቀው ጠበቃዋ […]
The post ሞት የተበየነባት ሱዳናዊት ወጣት ውሳኔው ተነሳላት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ኑራ ሁሴን የተባለችው የ19 ዓመት ሱዳናዊት ወጣት ባለፉት ጊዜያት ባልሽን ገለሻል በሚል የሞት ፍርድ ተበይኖባት እንደነበር ይታወሳል፡፡ ሆኖም ኑራ ባላዋን ልትገለው የበቃችው የአስገድዶ መድፈር ጥቃት ስላደረሰብኝ ነው ማለቷም ተዘግቧል፡፡ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ተከትሎ ታዲያ አለም ዓቀፍ ማህበረሰብ በማህበራዊ ሚዲያና በመገናኛ ብዙኀን ሂደቱን በመቃወም ዘመቻ ከፍቶ ብይኑ እንዲነሳላት ወትውቷል፡፡ ትላንት ማምሻውን ከዚህ ቀደም ይግባኝ የጠየቀው ጠበቃዋ […] The post ሞት የተበየነባት ሱዳናዊት ወጣት ውሳኔው ተነሳላት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ሞት የተበየነባት ሱዳናዊት ወጣት ውሳኔው ተነሳላት
ኑራ ሁሴን የተባለችው የ19 ዓመት ሱዳናዊት ወጣት ባለፉት ጊዜያት ባልሽን ገለሻል በሚል የሞት ፍርድ ተበይኖባት እንደነበር ይታወሳል፡፡ ሆኖም ኑራ ባላዋን ልትገለው የበቃችው የአስገድዶ መድፈር ጥቃት ስላደረሰብኝ ነው ማለቷም ተዘግቧል፡፡
0 Comments 0 Shares