አስራ ሰባት የሚደርሱ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች የትራምፕ አስተዳደር በሜክሲኮ አሜሪካ ድንበር ላይ ያለውን የስደተኞች አያያዝ ተቃወሙ፡፡ የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት 2 ሺህ 300 ስደተኛ ህጻናትን ከወላጆቻቸው እንዲነጠሉ ውሳኔ በማሳለፍ ገቢራዊ ማድረጉ ይታወሳል። ይህን የፕሬዚዳንት ትራምፕ ውሳኔን ተከትሎም 17 ግዛቶች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ውሳኔውን ከተቃወሙት ግዛቶች መካከል ዋሽንግተን፣ ኒውዮርክና ካሊፎርኒያ ይገኙበታል ተብሏል። ውሳኔያቸው የተሰማው በድንበር ላይ የሚገኙና […]
The post 17 የአሜሪካ ግዛቶች ትራምፕ በስደተኞች ጉዳይ ላይ ያሳለፉትን ውሳኔ ተቃወሙ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
አስራ ሰባት የሚደርሱ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች የትራምፕ አስተዳደር በሜክሲኮ አሜሪካ ድንበር ላይ ያለውን የስደተኞች አያያዝ ተቃወሙ፡፡ የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት 2 ሺህ 300 ስደተኛ ህጻናትን ከወላጆቻቸው እንዲነጠሉ ውሳኔ በማሳለፍ ገቢራዊ ማድረጉ ይታወሳል። ይህን የፕሬዚዳንት ትራምፕ ውሳኔን ተከትሎም 17 ግዛቶች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ውሳኔውን ከተቃወሙት ግዛቶች መካከል ዋሽንግተን፣ ኒውዮርክና ካሊፎርኒያ ይገኙበታል ተብሏል። ውሳኔያቸው የተሰማው በድንበር ላይ የሚገኙና […] The post 17 የአሜሪካ ግዛቶች ትራምፕ በስደተኞች ጉዳይ ላይ ያሳለፉትን ውሳኔ ተቃወሙ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
17 የአሜሪካ ግዛቶች ትራምፕ በስደተኞች ጉዳይ ላይ ያሳለፉትን ውሳኔ ተቃወሙ
አስራ ሰባት የሚደርሱ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች የትራምፕ አስተዳደር በሜክሲኮ አሜሪካ ድንበር ላይ ያለውን የስደተኞች አያያዝ ተቃወሙ፡፡ የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት 2 ሺህ 300 ስደተኛ ህጻናትን ከወላጆቻቸው እንዲነጠሉ ውሳኔ በማሳለፍ ገቢራዊ ማድረጉ ይታወሳል።
0 Comments 0 Shares