አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” በሚል መሪ ሐሳብ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ወር ላይ እንደሚካሄድ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንቱን “በዓይነቱ ልዩ በሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዐውደ-ርዕይና ሲምፖዚየም ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት አስጀምረናል” ብለዋል፡፡ በተለይም ከለውጡ ጊዜ […]
The post የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” በሚል መሪ ሐሳብ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ወር ላይ እንደሚካሄድ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንቱን “በዓይነቱ ልዩ በሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዐውደ-ርዕይና ሲምፖዚየም ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት አስጀምረናል” ብለዋል፡፡ በተለይም ከለውጡ ጊዜ […]
The post የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares