አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ እና አሁን ላይ ለግሪኩ ፓናቲናይኮስ በመጫወት ላይ የነበረው ጆርጅ ባልዶክ በ31 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ባልዶክ አቴንስ በሚገኘተው መኖሪያ ቤቱ መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሕይወቱ አልፎ መገኘቱ ተነግሯል፡፡ ፖሊስ የተጫዋቹን ሞት መንስኤ እያጣራ እንደሚገኝ መግለጹን ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ ክለቡ ፓናቲናይኮስ በተጫዋቹ ሕልፈት የተሰማውን […]
The post የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ ጆርጅ ባልዶክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ እና አሁን ላይ ለግሪኩ ፓናቲናይኮስ በመጫወት ላይ የነበረው ጆርጅ ባልዶክ በ31 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ባልዶክ አቴንስ በሚገኘተው መኖሪያ ቤቱ መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሕይወቱ አልፎ መገኘቱ ተነግሯል፡፡ ፖሊስ የተጫዋቹን ሞት መንስኤ እያጣራ እንደሚገኝ መግለጹን ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ ክለቡ ፓናቲናይኮስ በተጫዋቹ ሕልፈት የተሰማውን […]
The post የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ ጆርጅ ባልዶክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares