አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግና ትብብራቸውን አጠናክረው መቀጠል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ጋር የልምድ ልውውጥም አድርጓል፡፡ በመድረኩ የኬንያ የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ሮስሊን ንጆጉን ጨምሮ በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደርና የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አባላት ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ […]
The post ኢትዮጵያና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግና ትብብራቸውን አጠናክረው መቀጠል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ጋር የልምድ ልውውጥም አድርጓል፡፡ በመድረኩ የኬንያ የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ሮስሊን ንጆጉን ጨምሮ በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደርና የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አባላት ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ […] The post ኢትዮጵያና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
WWW.FANABC.COM
ኢትዮጵያና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግና ትብብራቸውን አጠናክረው መቀጠል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ጋር የልምድ ልውውጥም አድርጓል፡፡ በመድረኩ የኬንያ የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ሮስሊን ንጆጉን ጨምሮ በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደርና የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አባላት ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ […]
0 Comments 0 Shares