ሴቶች መኪና እንዳያሽከረክሩ ህግ አውጥታ የነበረችው ሳኡዲ አረቢያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየገፋ በመጣው የለውጥ ጫና ምክንያት እገዳውን በይፋ ማንሳቷን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ በለውጥ አቀንቃኝ ሴቶች የተቀጣጠለው እንቅስቃሴ አሁን ውጤት አምጥቶ ሳኡዲ አረቢያ ለሴት አሽከርካሪዎች በዚህ ወር መጀመሪያ አካባቢ ፍቃድ መስጠት ጀምራለች፡፡ ሳኡዲ በአለማችን ሴቶች እንዳያሽከረክሩ የከለከለች ብቸኛ ሀገር ሆና ቆይታለች፡፡
The post በሳኡዲ አረቢያ ሴቶች መኪና እንዳያሽከረክሩ የተቀመጠው ክልከላ ተነሳ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ሴቶች መኪና እንዳያሽከረክሩ ህግ አውጥታ የነበረችው ሳኡዲ አረቢያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየገፋ በመጣው የለውጥ ጫና ምክንያት እገዳውን በይፋ ማንሳቷን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ በለውጥ አቀንቃኝ ሴቶች የተቀጣጠለው እንቅስቃሴ አሁን ውጤት አምጥቶ ሳኡዲ አረቢያ ለሴት አሽከርካሪዎች በዚህ ወር መጀመሪያ አካባቢ ፍቃድ መስጠት ጀምራለች፡፡ ሳኡዲ በአለማችን ሴቶች እንዳያሽከረክሩ የከለከለች ብቸኛ ሀገር ሆና ቆይታለች፡፡ The post በሳኡዲ አረቢያ ሴቶች መኪና እንዳያሽከረክሩ የተቀመጠው ክልከላ ተነሳ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በሳኡዲ አረቢያ ሴቶች መኪና እንዳያሽከረክሩ የተቀመጠው ክልከላ ተነሳ
ሴቶች መኪና እንዳያሽከረክሩ ህግ አውጥታ የነበረችው ሳኡዲ አረቢያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየገፋ በመጣው የለውጥ ጫና ምክንያት እገዳውን በይፋ ማንሳቷን ቢቢሲ ዘግቧል
0 Comments 0 Shares