አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት  4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና  በምክር ቤቱ  የአሠራርና  የአባላት  የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት÷ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […]
The post የፊታችን ሰኞ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት  4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና  በምክር ቤቱ  የአሠራርና  የአባላት  የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት÷ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […] The post የፊታችን ሰኞ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
WWW.FANABC.COM
የፊታችን ሰኞ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት  4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና  በምክር ቤቱ  የአሠራርና  የአባላት  የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት÷ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […]
0 Comments 0 Shares