አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ኢትዮጵያን የመገንባት ጥረታችን አጠናክረን መቐጠል አለብን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል እንከሏን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ብርሃንና ብርታት ምዕራፍ መሸጋገሪያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችህ ብለዋል፡፡ በፌዴራሊዝም […]
The post ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ሀገር የመገንባት ጥረታችንን እናጠናክር- አቶ እንዳሻ ጣሰው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ኢትዮጵያን የመገንባት ጥረታችን አጠናክረን መቐጠል አለብን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል እንከሏን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ብርሃንና ብርታት ምዕራፍ መሸጋገሪያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችህ ብለዋል፡፡ በፌዴራሊዝም […]
The post ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ሀገር የመገንባት ጥረታችንን እናጠናክር- አቶ እንዳሻ ጣሰው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares