አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለዘንድሮው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ባስተላለፉት መልዕክትም “ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
The post ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለዘንድሮው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ባስተላለፉት መልዕክትም “ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። The post ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
WWW.FANABC.COM
ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለዘንድሮው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ባስተላለፉት መልዕክትም “ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
0 Comments 0 Shares