ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው ሞተዋል። ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይኦኤም ለቢቢሲ ሐሙስ አመሻሽ ላይ እንዳረጋገጠው በጀልባዎቹ ላይ የነበሩት እና በአደጋው የሞቱት ከ45 በላይ ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው ሞተዋል። ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይኦኤም ለቢቢሲ ሐሙስ አመሻሽ ላይ እንዳረጋገጠው በጀልባዎቹ ላይ የነበሩት እና በአደጋው የሞቱት ከ45 በላይ ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
WWW.BBC.COM
ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ የሞቱት ከ45 በላይ ስደተኞች ኢትዮጵያውያን መሆናቸው ተረጋገጠ - BBC News አማርኛ
ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው ሞተዋል። ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይኦኤም ለቢቢሲ ሐሙስ አመሻሽ ላይ እንዳረጋገጠው በጀልባዎቹ ላይ የነበሩት እና በአደጋው የሞቱት ከ45 በላይ ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
0 Comments 0 Shares