በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሊባኖስ ውስጥ ከባድ ችግር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከአገሪቱ ለመውጣት ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየጠየቁ ባለበት ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ለማስወጣት ሥራ መጀመሯን አስታወቀ። እስራኤል በሊባኖስ ላይ የአየር ጥቃት ከጀመረች ሁለት ሳምንት ሲሆናት ከቀናት በፊት ደግሞ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታ ሊባኖስ ውስጥ ዘመቻ እያካሄድች መሆኑ ተዘግቧል።
በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሊባኖስ ውስጥ ከባድ ችግር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከአገሪቱ ለመውጣት ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየጠየቁ ባለበት ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ለማስወጣት ሥራ መጀመሯን አስታወቀ። እስራኤል በሊባኖስ ላይ የአየር ጥቃት ከጀመረች ሁለት ሳምንት ሲሆናት ከቀናት በፊት ደግሞ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታ ሊባኖስ ውስጥ ዘመቻ እያካሄድች መሆኑ ተዘግቧል።
0 Comments
0 Shares