አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የጀርመን ፓርላማ ልዑካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አደረጉ። አፈ-ጉባዔ ታገሰ በጀርመን የፓርላማ አባልና የኮንራድ አዴናወር ስቲፍትንግ ምክትል ሊቀ-መንበር ሔርማን ግሮሔ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር በሚኖራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መክረዋል። ውይይቱም በኢትዮጵያና ጀርመን መካከል ስላለው የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነትና […]
The post አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ከጀርመን ፓርላማ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የጀርመን ፓርላማ ልዑካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አደረጉ። አፈ-ጉባዔ ታገሰ በጀርመን የፓርላማ አባልና የኮንራድ አዴናወር ስቲፍትንግ ምክትል ሊቀ-መንበር ሔርማን ግሮሔ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር በሚኖራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መክረዋል። ውይይቱም በኢትዮጵያና ጀርመን መካከል ስላለው የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነትና […]
The post አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ከጀርመን ፓርላማ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares