የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ሊባኖስ ውስጥ በተደረገ ውጊያ ስምንቱ ወታደሮቹ መገደላቸውን ገለጸ። አባላቱ የተገደሉት በታጣቂው የሄዝቦላህ ቡድን ላይ የምድር ዘመቻ ከጀመረ ወዲህ መሆኑን ጦሩ አስታውቋል።
የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ሊባኖስ ውስጥ በተደረገ ውጊያ ስምንቱ ወታደሮቹ መገደላቸውን ገለጸ። አባላቱ የተገደሉት በታጣቂው የሄዝቦላህ ቡድን ላይ የምድር ዘመቻ ከጀመረ ወዲህ መሆኑን ጦሩ አስታውቋል።
0 Comments
0 Shares