ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው መሞታቸው ተገለጸ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቆንስላ ክፍል ሚኒስትር አማካሪ የሆኑት አቶ አደራ ተመስገን አደጋው የደረሰው በሁለት ጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጂቡቲ እየመጡ በነበሩ ስደተኞች ላይ መሆኑን ማረጋገጣቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው መሞታቸው ተገለጸ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቆንስላ ክፍል ሚኒስትር አማካሪ የሆኑት አቶ አደራ ተመስገን አደጋው የደረሰው በሁለት ጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጂቡቲ እየመጡ በነበሩ ስደተኞች ላይ መሆኑን ማረጋገጣቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
WWW.BBC.COM
ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ ከ45 በላይ ስደተኞች የሞቱት ከጀልባ ወደ ባሕር ተገፍትረው መሆኑ ተነገረ - BBC News አማርኛ
ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው መሞታቸው ተገለጸ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቆንስላ ክፍል ሚኒስትር አማካሪ የሆኑት አቶ አደራ ተመስገን አደጋው የደረሰው በሁለት ጀልባ ተሳፍረው ከየመን ወደ ጂቡቲ እየመጡ በነበሩ ስደተኞች ላይ መሆኑን ማረጋገጣቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
0 Comments 0 Shares