የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዶክተር አብይ አህመድ በፍንዳታው ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በመገኘት ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማምሻውን ጉብኝታቸውን ያደረጉት 89 የፍንዳታው ተጎጂዎች ህክምና በሚከታተሉበት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጀምረዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በሆስፒታሉ ተጎጂዎቹን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ባለስልጣናቱ ተጎጂዎችን ከጎናቸሁ ነን በማለት አጽናንተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዘውዲቱን [...]
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዶክተር አብይ አህመድ በፍንዳታው ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በመገኘት ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማምሻውን ጉብኝታቸውን ያደረጉት 89 የፍንዳታው ተጎጂዎች ህክምና በሚከታተሉበት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጀምረዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በሆስፒታሉ ተጎጂዎቹን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ባለስልጣናቱ ተጎጂዎችን ከጎናቸሁ ነን በማለት አጽናንተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዘውዲቱን [...]
KALITIPRESS.COM
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ተጎጂዎችን ሆስፒታል በመገኘት ጎበኙ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዶክተር አብይ አህመድ በፍንዳታው ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በመገኘት ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማምሻውን ጉብኝታቸውን ያደረጉት 89 የፍንዳታው ተጎጂዎች ህክምና በሚከታተሉበት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጀምረዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በሆስፒታሉ ተጎጂዎቹን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ባለስልጣናቱ ተጎጂዎችን ከጎናቸሁ ነን በማለት
0 Comments 0 Shares