በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በዘፈቀደ በጅምላ መታገታቸውን ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ አስታወቀ።ከመስከረም 18 ቀን 2017 ዓ. ም. ጀመሮ ምሁራንን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ ተይዘው መታገታቸውን ሪፖርቶች እንደደረሱት አምነስቲ ገልጿል።
በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በዘፈቀደ በጅምላ መታገታቸውን ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ አስታወቀ።ከመስከረም 18 ቀን 2017 ዓ. ም. ጀመሮ ምሁራንን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ ተይዘው መታገታቸውን ሪፖርቶች እንደደረሱት አምነስቲ ገልጿል።
0 Comments
0 Shares