ኢራን ወደ እስራኤል 180 የሚጠጉ ሚሳዔሎችን ማስወንጨፏን የእስራኤል ጦር አስታውቋል። ይህም ወደ እስራኤል 110 የሚጠጉ የባላስቲክ ሚሳዔሎች እና 30 ክሩዝ ሚሳዔሎች ከተተኮሱበት ካለፈው ዓመት የሚያዝያው ጥቃት በመጠኑ ትልቅ ያደርገዋል።
ኢራን ወደ እስራኤል 180 የሚጠጉ ሚሳዔሎችን ማስወንጨፏን የእስራኤል ጦር አስታውቋል። ይህም ወደ እስራኤል 110 የሚጠጉ የባላስቲክ ሚሳዔሎች እና 30 ክሩዝ ሚሳዔሎች ከተተኮሱበት ካለፈው ዓመት የሚያዝያው ጥቃት በመጠኑ ትልቅ ያደርገዋል።
0 Comments
0 Shares