ባለፈው ሳምንት በኒው ዮርክ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ከመድረክ ጀርባ ዲፕሎማቶች ያንሾኳሽካሉ። አንድ ጉዳይ እንዳስጨነቃቸው መረዳት ይቻላል። መጪው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ማን ይሆናል የሚለው ነው እንቅልፍ የነሳቸው። ብዙ አገራት የውስጥም የውጭም ፖለቲካቸው ይነስም ይብዛ በአሜሪካ መጪው መሪ ላይ ይወሰናል።
ባለፈው ሳምንት በኒው ዮርክ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ከመድረክ ጀርባ ዲፕሎማቶች ያንሾኳሽካሉ። አንድ ጉዳይ እንዳስጨነቃቸው መረዳት ይቻላል። መጪው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ማን ይሆናል የሚለው ነው እንቅልፍ የነሳቸው። ብዙ አገራት የውስጥም የውጭም ፖለቲካቸው ይነስም ይብዛ በአሜሪካ መጪው መሪ ላይ ይወሰናል።
0 Comments
0 Shares