የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ የረዥም ጊዜ መሪ የነበሩት ሐሳን ናስራላህ በእስራኤል የአየር ጥቃት ተገድለዋል። ይህ ደግሞ የቀጣናውን ውጥረት አክርሮታል። ይህ የእስራኤል እርምጃ በተለያዩ ግጭቶች የላሸቀውን ቀጣና ወደለየለት መጠነ ሰፊ ጦርነት እንዳይመራው ተሰግቷል። አሜሪካ እና ኢራንም እጃቸውን ሊሰነዝሩ ይችላሉ። የአካባቢው ሁኔታ ወደየት ሊያመራ ይችላል?
የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ የረዥም ጊዜ መሪ የነበሩት ሐሳን ናስራላህ በእስራኤል የአየር ጥቃት ተገድለዋል። ይህ ደግሞ የቀጣናውን ውጥረት አክርሮታል። ይህ የእስራኤል እርምጃ በተለያዩ ግጭቶች የላሸቀውን ቀጣና ወደለየለት መጠነ ሰፊ ጦርነት እንዳይመራው ተሰግቷል። አሜሪካ እና ኢራንም እጃቸውን ሊሰነዝሩ ይችላሉ። የአካባቢው ሁኔታ ወደየት ሊያመራ ይችላል?
0 Comments
0 Shares