እስራኤል በሊባኖስ ላይ እየፈጸመችው ያለው የአየር ጥቃት እግረኛ ጦር እንዲገባ የሚደረግ ዝግጅት መሆኑን የእስራኤል መከላከያ ኃላፊ ኸርዚ ሀሌቪ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም እንደታየውም እስራኤል በሄዝቦላህ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ከፈጸመች በኋላ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታለች። አሁን ብዙ ነገሮች ከዚህ በፊት እንደነበሩት አይደሉም፤ ቢሆንም ግን እስራኤል የእግረኛ ወረራ በሊባኖስ ላይ ብትፈጽም ምን ሊከሰት ይችላል?
እስራኤል በሊባኖስ ላይ እየፈጸመችው ያለው የአየር ጥቃት እግረኛ ጦር እንዲገባ የሚደረግ ዝግጅት መሆኑን የእስራኤል መከላከያ ኃላፊ ኸርዚ ሀሌቪ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም እንደታየውም እስራኤል በሄዝቦላህ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ከፈጸመች በኋላ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታለች። አሁን ብዙ ነገሮች ከዚህ በፊት እንደነበሩት አይደሉም፤ ቢሆንም ግን እስራኤል የእግረኛ ወረራ በሊባኖስ ላይ ብትፈጽም ምን ሊከሰት ይችላል?
0 Comments
0 Shares