*የመስቀል ወፍ ለወራት ጠፍታ ቆይታ አዲስ ዓመት ሲገባ በተለይ ደግሞ መስከረም ሲጋመስ እንደምትከሰት በብዙዎች ዘንድ ይታመናል። በአባባልም አንድ ሰው ለረጅም ጊዜ ጠፍቶ ቆይቶ ድንገት ሲከሰት ' ምነው የመስቀል ወፍ ሆንክ' ይባላል። ይህም ለረጅም ጊዜ ሳይታዩ ወይም ጠፍቶ ቆይቶ መታየትን ለማመልከት ማህበረሰቡ የሚጠቀምበት አባባል ነው።
*የመስቀል ወፍ ለወራት ጠፍታ ቆይታ አዲስ ዓመት ሲገባ በተለይ ደግሞ መስከረም ሲጋመስ እንደምትከሰት በብዙዎች ዘንድ ይታመናል። በአባባልም አንድ ሰው ለረጅም ጊዜ ጠፍቶ ቆይቶ ድንገት ሲከሰት ' ምነው የመስቀል ወፍ ሆንክ' ይባላል። ይህም ለረጅም ጊዜ ሳይታዩ ወይም ጠፍቶ ቆይቶ መታየትን ለማመልከት ማህበረሰቡ የሚጠቀምበት አባባል ነው።
0 Comments
0 Shares