ሰሞኑን አዲስ አበባ መርካቶ አካባቢ በየሱቁ የሚሰማው ዘፈን ‘ዓለም ብሬ’ ነው።ነጋዴዎች ሙዚቃውን ሞቅ አድርገው ይከፍቱታል።እዛው ሰፈር የጎማ መሸጫ ሱቅ ያላት ነጋዴ ጓደኛቸው ባለፈች ባገደመች ቁጥር፣ ለሷ ሲሉ ሙዚቃውን የበለጠ ደመቅ ያደርጉታል። ደስ ብሏቸዋል።ነጋዴዋ ጓደኛቸው ድምጻዊት መሆኗን አያውቁም ነበር።ለመስቀል በዓል እንዲደርስላት አስባ ነው ዘፈኑን የለቀቀችው።
ሰሞኑን አዲስ አበባ መርካቶ አካባቢ በየሱቁ የሚሰማው ዘፈን ‘ዓለም ብሬ’ ነው።ነጋዴዎች ሙዚቃውን ሞቅ አድርገው ይከፍቱታል።እዛው ሰፈር የጎማ መሸጫ ሱቅ ያላት ነጋዴ ጓደኛቸው ባለፈች ባገደመች ቁጥር፣ ለሷ ሲሉ ሙዚቃውን የበለጠ ደመቅ ያደርጉታል። ደስ ብሏቸዋል።ነጋዴዋ ጓደኛቸው ድምጻዊት መሆኗን አያውቁም ነበር።ለመስቀል በዓል እንዲደርስላት አስባ ነው ዘፈኑን የለቀቀችው።
0 Comments
0 Shares