የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግጭት አውድ ውስጥ በሚገኙ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ200 በላይ ሲቪል ሰዎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ኮሚሽኑ ከሕግ ውጭ ግድያ፣ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና ዘረፋ ተፈጽሞባቸዋል በሚል በሪፖርቱ የጠቀሳቸው አምስት ክልሎች ናቸው። ከእነዚህ ክልሎች መካከል በርካታ ሲቪል ሰዎች የተገደሉት በአማራ ክልል ነው።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግጭት አውድ ውስጥ በሚገኙ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ200 በላይ ሲቪል ሰዎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ኮሚሽኑ ከሕግ ውጭ ግድያ፣ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና ዘረፋ ተፈጽሞባቸዋል በሚል በሪፖርቱ የጠቀሳቸው አምስት ክልሎች ናቸው። ከእነዚህ ክልሎች መካከል በርካታ ሲቪል ሰዎች የተገደሉት በአማራ ክልል ነው።
WWW.BBC.COM
ባለፉት 3 ወራት በግጭት ውስጥ ባሉ አካባቢዎች ከ200 በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል - ኢሰመኮ - BBC News አማርኛ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግጭት አውድ ውስጥ በሚገኙ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ብቻ ከ200 በላይ ሲቪል ሰዎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ኮሚሽኑ ከሕግ ውጭ ግድያ፣ የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና ዘረፋ ተፈጽሞባቸዋል በሚል በሪፖርቱ የጠቀሳቸው አምስት ክልሎች ናቸው። ከእነዚህ ክልሎች መካከል በርካታ ሲቪል ሰዎች የተገደሉት በአማራ ክልል ነው።
0 Comments 0 Shares