በደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ በነበረ ግጭት የስዎች ህይዎት ማለፉና በተደረጉ ብሄር ተኮር ጥቃቶች የብዙዎች ንብረት መውደሙ ይታወቃል።ይሀንን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ከአካባቢው ዎጣቶችና የአገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውና የዞን ባለስልጣናቶች ስልጣናችሁን ልቀቁ የሚል መልእክት አስተላልፈው ነበር። [...]
በደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ በነበረ ግጭት የስዎች ህይዎት ማለፉና በተደረጉ ብሄር ተኮር ጥቃቶች የብዙዎች ንብረት መውደሙ ይታወቃል።ይሀንን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ከአካባቢው ዎጣቶችና የአገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውና የዞን ባለስልጣናቶች ስልጣናችሁን ልቀቁ የሚል መልእክት አስተላልፈው ነበር። [...]
0 Comments
0 Shares