የ ኦፌኮው ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ለእረጂም ጊዜ ካገለገሉበት የ ዩኒቨርሲቲ መምህርነት ስራቸው በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ እንዳይሰሩ መታገዳቸው ይታወሳል።በዛሬው እለት እገዳው ተነስቶላቸው ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተማር ሥራቸው ተመልሰዋል ።
የ ኦፌኮው ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ለእረጂም ጊዜ ካገለገሉበት የ ዩኒቨርሲቲ መምህርነት ስራቸው በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ እንዳይሰሩ መታገዳቸው ይታወሳል።በዛሬው እለት እገዳው ተነስቶላቸው ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተማር ሥራቸው ተመልሰዋል ።
0 Comments
0 Shares