የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ [...]
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ [...]
KALITIPRESS.COM
በመስቀል አደባባይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ በ83 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ ገለፀ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው። የጠቅላይ
0 Comments 0 Shares