የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ [...]
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ [...]
0 Comments
0 Shares