የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ፤ “የውጭ ኃይሎች” ወደ ሶማሊያ የሚልኳቸው የጦር መሳሪያዎች “በአሸባሪዎች እጅ ሊወድቁ ይችላሉ” የሚል ስጋታቸውን ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሐፊ ሮዝሜሪ ዲካርሎ ገለጹ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ፤ “የውጭ ኃይሎች” ወደ ሶማሊያ የሚልኳቸው የጦር መሳሪያዎች “በአሸባሪዎች እጅ ሊወድቁ ይችላሉ” የሚል ስጋታቸውን ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሐፊ ሮዝሜሪ ዲካርሎ ገለጹ።
0 Comments
0 Shares