የሄዝቦላህ ምክትል መሪ የሆኑት ናይም ቃሲም በበኩላቸው “ማስፈራራቶችን አያግዱንም። የትኛውንም ወታደራዊ እርምጃ ለመመከት ዝግጁ ነን” ሲሉ ተደምጠዋል። ሼኽ ናይም ቃሲም ለቡድኑ አባላት ባስተላለፉት መልዕክት እስራኤል ዒላማዎቿን እየሳተች ነው ብለው ነገር ግን ሄዝቦላህ ባለፉት ሶስት ቀናት ጥቃት ማድረስ መቀጠሉን ገልፀዋል።
የሄዝቦላህ ምክትል መሪ የሆኑት ናይም ቃሲም በበኩላቸው “ማስፈራራቶችን አያግዱንም። የትኛውንም ወታደራዊ እርምጃ ለመመከት ዝግጁ ነን” ሲሉ ተደምጠዋል። ሼኽ ናይም ቃሲም ለቡድኑ አባላት ባስተላለፉት መልዕክት እስራኤል ዒላማዎቿን እየሳተች ነው ብለው ነገር ግን ሄዝቦላህ ባለፉት ሶስት ቀናት ጥቃት ማድረስ መቀጠሉን ገልፀዋል።
0 Comments
0 Shares