በጃፓን ኮቤ “ዋተርዎርክ” መስሪያ ቤት ውስጥ የሚሰሩ ጃፓናዊ ግለሰብ ምሳ ሰዓት ከመድረሱ ከሦስት ደቂቃ በፊት ቀደም በማለት የሚወጡትን ግለሰብ ባለስልጣናቱ መቅጣታቸውን አስታውቀዋል፡፡ ይህ ማንነታቸው ያልጠጠቀሰው የ64 ዓመቱ ግለሰብ የግማሽ ቀን ደሞዛቸው እንደተቆረጠባቸው ተግልጿል፡፡ ግለሰቡ ለ26 ጊዜ ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸማቸውንም የዋተርዎርክ የስራ ኃላፊዎቹ አስታውቀዋል፡፡ ሆኖም በማህበራዊ ሚዲያ ጉዳዩ መነጋገሪያ የሆነ ሲሆን፥ ቅጣቱ ተገቢ አይደለም የሚሉ ሰዎችም […]
The post ምሳ ከመድረሱ ከሦስት ደቂቃ በፊት ከስራ የሚወጡት ጃፓናዊ ተቀጡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ምሳ ከመድረሱ ከሦስት ደቂቃ በፊት ከስራ የሚወጡት ጃፓናዊ ተቀጡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በጃፓን ኮቤ “ዋተርዎርክ” መስሪያ ቤት ውስጥ የሚሰሩ ጃፓናዊ ግለሰብ ምሳ ሰዓት ከመድረሱ ከሦስት ደቂቃ በፊት ቀደም በማለት የሚወጡትን ግለሰብ ባለስልጣናቱ መቅጣታቸውን አስታውቀዋል፡፡ ይህ ማንነታቸው ያልጠጠቀሰው የ64 ዓመቱ ግለሰብ የግማሽ ቀን ደሞዛቸው እንደተቆረጠባቸው ተግልጿል፡፡ ግለሰቡ ለ26 ጊዜ ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸማቸውንም የዋተርዎርክ የስራ ኃላፊዎቹ አስታውቀዋል፡፡ ሆኖም በማህበራዊ ሚዲያ ጉዳዩ መነጋገሪያ የሆነ ሲሆን፥ ቅጣቱ ተገቢ አይደለም የሚሉ ሰዎችም […]
The post ምሳ ከመድረሱ ከሦስት ደቂቃ በፊት ከስራ የሚወጡት ጃፓናዊ ተቀጡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares