በመስቀል አደባባይ በተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የቦንብ ጥቃት ተሰንዝሮ በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱ ታወቀ። የአዲሰ አበባ ፖሊስ በጥቃቱ ከ100 በላይ ሰዎች ከባድ እና ቀላል የሚባል ጉዳት እንዳስተናገዱ አረጋግጧል።
በመስቀል አደባባይ በተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የቦንብ ጥቃት ተሰንዝሮ በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱ ታወቀ። የአዲሰ አበባ ፖሊስ በጥቃቱ ከ100 በላይ ሰዎች ከባድ እና ቀላል የሚባል ጉዳት እንዳስተናገዱ አረጋግጧል።
''በዛሬው ጥቃት ከመቶ ሰዎች በላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል'' ፖሊስ
በመስቀል አደባባይ በተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የቦንብ ጥቃት ተሰንዝሮ በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱ ታወቀ። የአዲሰ አበባ ፖሊስ በጥቃቱ ከ100 በላይ ሰዎች ከባድ እና ቀላል የሚባል ጉዳት እንዳስተናገዱ አረጋግጧል።
0 Comments 0 Shares