የእስራኤሉ የስለላ ተቋም ሞሳድ አገሪቱ በጠላትነት በፈረጀቻቸው ቡድኖች እና ግለሰቦች ላይ ሞሳድ ውስብስብ ክትትል በማድረግ የመጨረሻውን እርምጃ ይወስዳል። ሞሳድ ማረጋገጫ ባይሰጥም ከሰሞኑ ሊባኖስ ውስጥ የሄዝቦላህ አባላትን ዒላማ አድርገው በተፈጸሙት ፍንዳታዎች ይጠረጠራል። ሞሳድ ባለፉት ዘመናት ከኢትዮጵያ እስከ አርጀንቲና የፈጸማቸው ተልዕኮዎች ይጠቀሳሉ።
የእስራኤሉ የስለላ ተቋም ሞሳድ አገሪቱ በጠላትነት በፈረጀቻቸው ቡድኖች እና ግለሰቦች ላይ ሞሳድ ውስብስብ ክትትል በማድረግ የመጨረሻውን እርምጃ ይወስዳል። ሞሳድ ማረጋገጫ ባይሰጥም ከሰሞኑ ሊባኖስ ውስጥ የሄዝቦላህ አባላትን ዒላማ አድርገው በተፈጸሙት ፍንዳታዎች ይጠረጠራል። ሞሳድ ባለፉት ዘመናት ከኢትዮጵያ እስከ አርጀንቲና የፈጸማቸው ተልዕኮዎች ይጠቀሳሉ።
0 Comments
0 Shares