የ“አልፋ ሚዲያ” መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው እና የ“የኢትዮ ኒውስ” መስራቹ በላይ ማናዬ ከአገር የተሰደዱት ወደ ሙያቸው “መመለስ ስላልቻሉ” መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።ሁለቱ ጋዜጠኞች በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ለወራት በእስር ያሳለፉ ሲሆን የቆይታቸውን ሁኔታም ለቢቢሲ በዝርዝር ተናግረዋል።

በቃሉ እና በላይ ከአገር ለመውጣት ለተከታታይ 11 ቀናት በእግራቸው መጓዛቸውን ይናገራሉ።
የ“አልፋ ሚዲያ” መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው እና የ“የኢትዮ ኒውስ” መስራቹ በላይ ማናዬ ከአገር የተሰደዱት ወደ ሙያቸው “መመለስ ስላልቻሉ” መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።ሁለቱ ጋዜጠኞች በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ለወራት በእስር ያሳለፉ ሲሆን የቆይታቸውን ሁኔታም ለቢቢሲ በዝርዝር ተናግረዋል። በቃሉ እና በላይ ከአገር ለመውጣት ለተከታታይ 11 ቀናት በእግራቸው መጓዛቸውን ይናገራሉ።
WWW.BBC.COM
“እንደ ምርኮኛ ነበር የሚቆጥሩን” አገር ጥለው የተሰደዱ ጋዜጠኞች - BBC News አማርኛ
የ“አልፋ ሚዲያ” መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው እና የ“የኢትዮ ኒውስ” መስራቹ በላይ ማናዬ ከአገር የተሰደዱት ወደ ሙያቸው “መመለስ ስላልቻሉ” መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።ሁለቱ ጋዜጠኞች በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ለወራት በእስር ያሳለፉ ሲሆን የቆይታቸውን ሁኔታም ለቢቢሲ በዝርዝር ተናግረዋል። በቃሉ እና በላይ ከአገር ለመውጣት ለተከታታይ 11 ቀናት በእግራቸው መጓዛቸውን ይናገራሉ።
0 Comments 0 Shares