የጣሊያን ዐቃቤ ሕግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማቴዮ ሳልቪኒ ስደተኞችን ያሳፈረች መርከብ በአገራቸው የባሕር ጠረፍ ላይ እንዳትቆም በመከልከላቸው በስድስ ዓመት እስር እንዲቀጡ ጠየቀ። ሳልቪኒ በአውሮፓውያኑ 2019 ነው ስተደኞችን የያዘች መርከብ ወደ ጣሊያን ወደብ ተጠግታ እንድታራግፍ አልፈቀድም ያሉት።
የጣሊያን ዐቃቤ ሕግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማቴዮ ሳልቪኒ ስደተኞችን ያሳፈረች መርከብ በአገራቸው የባሕር ጠረፍ ላይ እንዳትቆም በመከልከላቸው በስድስ ዓመት እስር እንዲቀጡ ጠየቀ። ሳልቪኒ በአውሮፓውያኑ 2019 ነው ስተደኞችን የያዘች መርከብ ወደ ጣሊያን ወደብ ተጠግታ እንድታራግፍ አልፈቀድም ያሉት።
0 Comments
0 Shares