የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
0 Comments
0 Shares