አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በጤና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራሮች መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ዛሬ በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎንም ለፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን የፕሮግራሙ መረጃ […]
The post የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ ለመሥራት ስምምነት ተፈረመ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በጤና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራሮች መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ዛሬ በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎንም ለፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን የፕሮግራሙ መረጃ […] The post የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ ለመሥራት ስምምነት ተፈረመ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
WWW.FANABC.COM
የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ ለመሥራት ስምምነት ተፈረመ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከጤና ዘርፍ ጋር አስተሳስሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በጤና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራሮች መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ዛሬ በብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎንም ለፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን የፕሮግራሙ መረጃ […]
0 Comments 0 Shares