አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […]
The post ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […]
The post ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares