በስሪላንካ ከብሔራዊ ፓርክ 92 ብርቅዬ ቢራቢሮዎችን ጨምሮ ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በህገ ወጥ መንገድ ለማዘዋወር የሞከሩ ጣልያናውያን አባት እና ልጅ 60 ሚሊዮን የስሪላንካ ሩፒ ወይም 200 ሺህ ዶላር እንዲከፍሉ ተፈርዶበቸዋል።
ያላ በተባለው ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የ68 ዓመት ዕድሜ ያለው አባት ሉይጊ ፌራሪ እና የ28 ዓመት ልጁ ማትያ ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ቢራቢሮዎቹን እና ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በብልቃጥ ይዘው ለመውጣት ሲሞክሩ በፓርኩ ጥበቃዎች ተይዘው ታስረዋል።
ያላ በተባለው ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የ68 ዓመት ዕድሜ ያለው አባት ሉይጊ ፌራሪ እና የ28 ዓመት ልጁ ማትያ ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ቢራቢሮዎቹን እና ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በብልቃጥ ይዘው ለመውጣት ሲሞክሩ በፓርኩ ጥበቃዎች ተይዘው ታስረዋል።
በስሪላንካ ከብሔራዊ ፓርክ 92 ብርቅዬ ቢራቢሮዎችን ጨምሮ ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በህገ ወጥ መንገድ ለማዘዋወር የሞከሩ ጣልያናውያን አባት እና ልጅ 60 ሚሊዮን የስሪላንካ ሩፒ ወይም 200 ሺህ ዶላር እንዲከፍሉ ተፈርዶበቸዋል።
ያላ በተባለው ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የ68 ዓመት ዕድሜ ያለው አባት ሉይጊ ፌራሪ እና የ28 ዓመት ልጁ ማትያ ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ቢራቢሮዎቹን እና ሌሎች ጥቃትን እንስሳትን በብልቃጥ ይዘው ለመውጣት ሲሞክሩ በፓርኩ ጥበቃዎች ተይዘው ታስረዋል።
0 Comments
0 Shares