ኢትዮጵያ ራሷን በነጻ አገርነት ካወጀችው ሶማሊላንድ ጋር የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን ስምምነት መፈራረሟን ተከትሎ ቀጠናው ላይ ውጥረት ተፈጥሯል።ጂቡቲ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር የገባችውን ውጥረት ለማርገብ በሚል የታጁራ ወደብን “በጋራ እናስተዳድር” ስትል የአማራጭ ሀሳብ ማቅረቧን በውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯ በኩል ተናግራለች።
በርግጥ ሚኒስትሩ፣ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፣ ለቢቢሲ የተናገሩት “ሙሉ በሙሉ እንደታስተዳድር” አማራጭ ሀሳብ አቅርበናል” በማለት ነበር። ጂቡቲ ይህንን የአማራጭ ሃሳብ ለምን አሁን ማቅረብ ፈለገች? ቢቢሲ ባለሙያ አነጋግሯል።

ኢትዮጵያ ራሷን በነጻ አገርነት ካወጀችው ሶማሊላንድ ጋር የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን ስምምነት መፈራረሟን ተከትሎ ቀጠናው ላይ ውጥረት ተፈጥሯል።ጂቡቲ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር የገባችውን ውጥረት ለማርገብ በሚል የታጁራ ወደብን “በጋራ እናስተዳድር” ስትል የአማራጭ ሀሳብ ማቅረቧን በውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯ በኩል ተናግራለች። በርግጥ ሚኒስትሩ፣ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፣ ለቢቢሲ የተናገሩት “ሙሉ በሙሉ እንደታስተዳድር” አማራጭ ሀሳብ አቅርበናል” በማለት ነበር። ጂቡቲ ይህንን የአማራጭ ሃሳብ ለምን አሁን ማቅረብ ፈለገች? ቢቢሲ ባለሙያ አነጋግሯል።
WWW.BBC.COM
በጂቡቲ በአማራጭነት ከቀረበው የታጁራ ወደብ ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎች - BBC News አማርኛ
ኢትዮጵያ ራሷን በነጻ አገርነት ካወጀችው ሶማሊላንድ ጋር የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን ስምምነት መፈራረሟን ተከትሎ ቀጠናው ላይ ውጥረት ተፈጥሯል።ጂቡቲ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር የገባችውን ውጥረት ለማርገብ በሚል የታጁራ ወደብን “በጋራ እናስተዳድር” ስትል የአማራጭ ሀሳብ ማቅረቧን በውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯ በኩል ተናግራለች። በርግጥ ሚኒስትሩ፣ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፣ ለቢቢሲ የተናገሩት “ሙሉ በሙሉ እንደታስተዳድር” አማራጭ ሀሳብ አቅርበናል” በማለት ነበር። ጂቡቲ ይህንን የአማራጭ ሃሳብ ለምን አሁን ማቅረብ ፈለገች? ቢቢሲ ባለሙያ አነጋግሯል።
0 Comments 0 Shares