የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቲ ፕሬዝዳንት [ዶ/ር] አሸብር ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ አራት አመራሮች በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሌሎች ተያያዝ ጉዳዮች ክስ ተመስርቶባቸዋል። ክሱን ከመሰረቱት መካከል ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ እና አትሌት ገዛኸኝ አበራ እንደሚገኙበት ጠበቃው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ የኮሚቲው የባንክ ሒሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። የክሱን ሂደት በተመለከተ ቢቢሲ ጠበቃውን አናግሯል።
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቲ ፕሬዝዳንት [ዶ/ር] አሸብር ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ አራት አመራሮች በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሌሎች ተያያዝ ጉዳዮች ክስ ተመስርቶባቸዋል። ክሱን ከመሰረቱት መካከል ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ እና አትሌት ገዛኸኝ አበራ እንደሚገኙበት ጠበቃው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ የኮሚቲው የባንክ ሒሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። የክሱን ሂደት በተመለከተ ቢቢሲ ጠበቃውን አናግሯል።
0 Comments
0 Shares