ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውጭ ሀገራት የሚገኙ ሚዲያዎች ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ባቀረቡት ጥሪ መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የመጣው የኦሮሚያ ሚዲያ ኔት ወርክ የፊታችን ቅዳሜ የሚካሄደውን ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በቀጥታ በማሰራጨት ስራ እንደሚጀምር ሀላፊዎቹ አስታውቀዋል። ድርጂቱ ከአዲስ አበባ ስርጭቱን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል ተብሏል። ለዚሁም እንዲረዳው ቦሌ መስመር ላይ 40 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ህንጻ ለአምስት አመታት ለመጠቀም የተከራየ [...]
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውጭ ሀገራት የሚገኙ ሚዲያዎች ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ ባቀረቡት ጥሪ መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የመጣው የኦሮሚያ ሚዲያ ኔት ወርክ የፊታችን ቅዳሜ የሚካሄደውን ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በቀጥታ በማሰራጨት ስራ እንደሚጀምር ሀላፊዎቹ አስታውቀዋል። ድርጂቱ ከአዲስ አበባ ስርጭቱን ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል ተብሏል። ለዚሁም እንዲረዳው ቦሌ መስመር ላይ 40 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ህንጻ ለአምስት አመታት ለመጠቀም የተከራየ [...]
0 Comments
0 Shares