አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ለወለዱ እናቶች የአዲስ ዓመት ሥጦታ አበርክተዋል፡፡ በተጨማሪም በሆስፒታሉ ሕክምናቸውን እየተከታተሉ ለሚገኙ እናቶች የአዲስ ዓመት ስጦታ በማበረከት እና በመጠየቅ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የአዲስ አበባ ከተማን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ በተለይ የእናቶችና ሕጻናት ጤና […]
The post ዶ/ር መቅደስ በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ለወለዱ እናቶች ሥጦታ አበረከቱ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ለወለዱ እናቶች የአዲስ ዓመት ሥጦታ አበርክተዋል፡፡ በተጨማሪም በሆስፒታሉ ሕክምናቸውን እየተከታተሉ ለሚገኙ እናቶች የአዲስ ዓመት ስጦታ በማበረከት እና በመጠየቅ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የአዲስ አበባ ከተማን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ በተለይ የእናቶችና ሕጻናት ጤና […]
The post ዶ/ር መቅደስ በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል ለወለዱ እናቶች ሥጦታ አበረከቱ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares