ሶማሊላንድ በሐርጌሳ የግብጽ ባህል ቤተመጻህፍት ውስጥ የሚሰሩ ግብጻውያን በ72 ሰዓታት ውስጥ ግዛቷን ለቅቀው እንዲወጡ አዘዘች። ሐርጌሳ የባህል ማዕከሉን ቤተመጽሐፍትም ለጊዜው ዘግታለች። ይህ የሶማሊላንድ እርምጃ የተሰማው ግብጽ እና ሶማሊያ ወታደራዊ ስምምነት መፈረራረማቸውን ተከትሎ የካይሮ ጦር አውሮፕላን በሞቃዲሹ ካረፈ በኋላ ነው። በወቅቱ ሶማሊላንድ የግብጽ ጦር በሶማሊያ ተሰማርቶ የቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት አደጋ ላይ ሲወድቅ በዝምታ አልመለከትም ብላ ነበር።
ሶማሊላንድ በሐርጌሳ የግብጽ ባህል ቤተመጻህፍት ውስጥ የሚሰሩ ግብጻውያን በ72 ሰዓታት ውስጥ ግዛቷን ለቅቀው እንዲወጡ አዘዘች። ሐርጌሳ የባህል ማዕከሉን ቤተመጽሐፍትም ለጊዜው ዘግታለች። ይህ የሶማሊላንድ እርምጃ የተሰማው ግብጽ እና ሶማሊያ ወታደራዊ ስምምነት መፈረራረማቸውን ተከትሎ የካይሮ ጦር አውሮፕላን በሞቃዲሹ ካረፈ በኋላ ነው። በወቅቱ ሶማሊላንድ የግብጽ ጦር በሶማሊያ ተሰማርቶ የቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት አደጋ ላይ ሲወድቅ በዝምታ አልመለከትም ብላ ነበር።
0 Comments
0 Shares