ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትኛውም አገር “ኢትዮጵያ መድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ተናገሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም. በተከበረው “የሉዓላዊነት ቀን” ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ፍላጎት ሰላም እና መረጋጋት መሆኑን ገልጸው ይህን አልፈው የሚመጡ ኃይሎችን ግን አገራቸው እንደምትከላከል ተናግረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትኛውም አገር “ኢትዮጵያ መድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም. በተከበረው “የሉዓላዊነት ቀን” ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ፍላጎት ሰላም እና መረጋጋት መሆኑን ገልጸው ይህን አልፈው የሚመጡ ኃይሎችን ግን አገራቸው እንደምትከላከል ተናግረዋል።
WWW.BBC.COM
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ "ኢትዮጵያን የሚደፍር አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል" አሉ - BBC News አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትኛውም አገር “ኢትዮጵያ መድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም. በተከበረው “የሉዓላዊነት ቀን” ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ፍላጎት ሰላም እና መረጋጋት መሆኑን ገልጸው ይህን አልፈው የሚመጡ ኃይሎችን ግን አገራቸው እንደምትከላከል ተናግረዋል።
0 Comments 0 Shares