ባለፈው ነሐሴ ወር ጀርመን በስሎይንጋን ከተማ የደረሰውና ለሦስት ሰዎች ህልፈት ምክንያት የነበረውን የስለት ጥቃት ተከትሎ የድንበር ፍተሻና ጥበቃዋን ልታጠናክር ነው።
ጥቃቱን እንዳደረሰ የተጠረጠረ ግለሰብ ሶርያዊ ዜግነት ያለው ሲሆን ያቀረበው የጥገኝነት ጥያቄ ወድቅ ተደርጎ ከጀርመን ተጠርዞ እየወጣ ነበር ተብሏል።
ጥቃቱን እንዳደረሰ የተጠረጠረ ግለሰብ ሶርያዊ ዜግነት ያለው ሲሆን ያቀረበው የጥገኝነት ጥያቄ ወድቅ ተደርጎ ከጀርመን ተጠርዞ እየወጣ ነበር ተብሏል።
ባለፈው ነሐሴ ወር ጀርመን በስሎይንጋን ከተማ የደረሰውና ለሦስት ሰዎች ህልፈት ምክንያት የነበረውን የስለት ጥቃት ተከትሎ የድንበር ፍተሻና ጥበቃዋን ልታጠናክር ነው።
ጥቃቱን እንዳደረሰ የተጠረጠረ ግለሰብ ሶርያዊ ዜግነት ያለው ሲሆን ያቀረበው የጥገኝነት ጥያቄ ወድቅ ተደርጎ ከጀርመን ተጠርዞ እየወጣ ነበር ተብሏል።
0 Comments
0 Shares