በ2016 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ጎዳናዎች 32 ቢሊዮን ብር በፈሰሰበት የኮሪደር ልማት በኩል በቀለም እና መብራት ቢያሸበርቁም፤ የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በግጭት ውስጥ ቀጥለዋል። የዜጎችን በነጻነት የመንቀሳቀስ መብት የገደበው የሰላም እጦት እና እገታ በዚህ ዓመት ቀጥሎ ከርሟል።
ቢቢሲ በርከት ካሉት የ2016 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ክስተቶች መካከል ዋነኛ ያላቸውን እንዲህ መርጧቸዋል።
በ2016 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ጎዳናዎች 32 ቢሊዮን ብር በፈሰሰበት የኮሪደር ልማት በኩል በቀለም እና መብራት ቢያሸበርቁም፤ የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በግጭት ውስጥ ቀጥለዋል። የዜጎችን በነጻነት የመንቀሳቀስ መብት የገደበው የሰላም እጦት እና እገታ በዚህ ዓመት ቀጥሎ ከርሟል።
ቢቢሲ በርከት ካሉት የ2016 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ክስተቶች መካከል ዋነኛ ያላቸውን እንዲህ መርጧቸዋል።
0 Comments
0 Shares