የጄነራል ዊንጌት ተማሪ ነበሩ። ሕንጻ ኮሌጅም ውስጥ አስተምረዋል።ኑሯቸውን በኬንያ መዲና ናይሮቢ ያደረጉት ናይዝጊ ገ/መድህን (ዶ/ር) ተራራ የመውጣት ፍቅር ያደረባቸው ገና በልጅነታቸው ነው። የአፍሪካ ግዙፍ ተራሮች የአዛውንቱን ጉልበት አላሸበሩትም። ኪሎማንጃሮን አራቴ፣ ማውንት ኬንያን ደግሞ 14ቴ ወጥተዋል።
የጄነራል ዊንጌት ተማሪ ነበሩ። ሕንጻ ኮሌጅም ውስጥ አስተምረዋል።ኑሯቸውን በኬንያ መዲና ናይሮቢ ያደረጉት ናይዝጊ ገ/መድህን (ዶ/ር) ተራራ የመውጣት ፍቅር ያደረባቸው ገና በልጅነታቸው ነው። የአፍሪካ ግዙፍ ተራሮች የአዛውንቱን ጉልበት አላሸበሩትም። ኪሎማንጃሮን አራቴ፣ ማውንት ኬንያን ደግሞ 14ቴ ወጥተዋል።
WWW.BBC.COM
በ90 ዓመታቸው የአፍሪካ ትልቁን ተራራ 14 ጊዜ የወጡት ኤርትራዊ - BBC News አማርኛ
የጄነራል ዊንጌት ተማሪ ነበሩ። ሕንጻ ኮሌጅም ውስጥ አስተምረዋል።ኑሯቸውን በኬንያ መዲና ናይሮቢ ያደረጉት ናይዝጊ ገ/መድህን (ዶ/ር) ተራራ የመውጣት ፍቅር ያደረባቸው ገና በልጅነታቸው ነው። የአፍሪካ ግዙፍ ተራሮች የአዛውንቱን ጉልበት አላሸበሩትም። ኪሎማንጃሮን አራቴ፣ ማውንት ኬንያን ደግሞ 14ቴ ወጥተዋል።
0 Comments 0 Shares