ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ከአገር ውጪ ያሉ አፍሪካውያን አገር ቤት ላሉ ዘመድ አዝማዶች ገንዘብ መላካቸው የነበረ ልምዳቸው ነው።
አሁን አሁን ላይ ግን ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው አፍሪካውያን ምንም ሳይሰሩ ቁጭ ብለው የእኛን እጅ እየጠበቁ ‘ሸክም’ ለሆኑብን ዘመድ አዝማዶቻችን ገንዘብ መላክ ሰልችቶናል እያሉ ነው።
ኢንተርናሽናል ፈንድ ፎር አግሪካልቸር እና ዴቨሎፕመንት የተባለ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋም እንደሚለው ከሆነ እአአ 2023 አፍሪካውያን ወደ አገር ቤት የላኩት የገንዘብ መጠን 95 ቢሊዮን ዶላር ነው። ይህ ማለት ከኬንያ ኢኮኖሚ ጋር የሚስተካከል ነው።
በውጪ ያሉ ሰዎች ጠርቀም ያለ ገንዘብ በቀላሉ ያገኛሉ የሚለው እምነት በበርካታ አፍሪካውያን ዘንድ መኖሩ ደግሞ ሁኔታውን ከባድ ያደርገዋል።
አሁን አሁን ላይ ግን ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው አፍሪካውያን ምንም ሳይሰሩ ቁጭ ብለው የእኛን እጅ እየጠበቁ ‘ሸክም’ ለሆኑብን ዘመድ አዝማዶቻችን ገንዘብ መላክ ሰልችቶናል እያሉ ነው።
ኢንተርናሽናል ፈንድ ፎር አግሪካልቸር እና ዴቨሎፕመንት የተባለ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋም እንደሚለው ከሆነ እአአ 2023 አፍሪካውያን ወደ አገር ቤት የላኩት የገንዘብ መጠን 95 ቢሊዮን ዶላር ነው። ይህ ማለት ከኬንያ ኢኮኖሚ ጋር የሚስተካከል ነው።
በውጪ ያሉ ሰዎች ጠርቀም ያለ ገንዘብ በቀላሉ ያገኛሉ የሚለው እምነት በበርካታ አፍሪካውያን ዘንድ መኖሩ ደግሞ ሁኔታውን ከባድ ያደርገዋል።
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ከአገር ውጪ ያሉ አፍሪካውያን አገር ቤት ላሉ ዘመድ አዝማዶች ገንዘብ መላካቸው የነበረ ልምዳቸው ነው።
አሁን አሁን ላይ ግን ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው አፍሪካውያን ምንም ሳይሰሩ ቁጭ ብለው የእኛን እጅ እየጠበቁ ‘ሸክም’ ለሆኑብን ዘመድ አዝማዶቻችን ገንዘብ መላክ ሰልችቶናል እያሉ ነው።
ኢንተርናሽናል ፈንድ ፎር አግሪካልቸር እና ዴቨሎፕመንት የተባለ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋም እንደሚለው ከሆነ እአአ 2023 አፍሪካውያን ወደ አገር ቤት የላኩት የገንዘብ መጠን 95 ቢሊዮን ዶላር ነው። ይህ ማለት ከኬንያ ኢኮኖሚ ጋር የሚስተካከል ነው።
በውጪ ያሉ ሰዎች ጠርቀም ያለ ገንዘብ በቀላሉ ያገኛሉ የሚለው እምነት በበርካታ አፍሪካውያን ዘንድ መኖሩ ደግሞ ሁኔታውን ከባድ ያደርገዋል።
0 Comments
0 Shares